አዲስ አበባ —
መንግሥት ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት ላይ ይበልጥ መሥራት እንዳለበትም ገልፀዋል።
የምርጫ ሥርዓቱ ሊሻሻል እንደሚችል የጠቆመው የኢትዮጵያ መንግሥት
“አሁን ወይም መቼም” በሚል ዘለቀ ያለውን የተቃዋሚዎች አካሄድ ግን ተችቷል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው