በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት መሠራት አለበት” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች


በኢህአዴግና በአጋሮቹ ብቻ የተያዘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ከቀጣዩ ሀገርአቀፍ ምርጫ በፊት መስተካከል እንዳለበት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ።

መንግሥት ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት ላይ ይበልጥ መሥራት እንዳለበትም ገልፀዋል።

የምርጫ ሥርዓቱ ሊሻሻል እንደሚችል የጠቆመው የኢትዮጵያ መንግሥት

“አሁን ወይም መቼም” በሚል ዘለቀ ያለውን የተቃዋሚዎች አካሄድ ግን ተችቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

“ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት መሠራት አለበት” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:37 0:00

XS
SM
MD
LG