በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት


የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት፥ በዓቃቤ ሕግና በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል በእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሳኔ እንዳልደረሰ አስታወቀ። ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። መለስካቸው አምሃ ተከታትሏል።

XS
SM
MD
LG