አዲስ አበባ —
የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአራት ተቃዋሚ ፓርቲ የአመራር አባላትንና የአንድ ሌላ ተከሳሽን ጉዳይ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠው። የአቃቤ ህግን የይግባኝ አብየቱታም አዳምጧል። ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ የፍርድ ሂደቱን ተከታትሎ የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።
የአዲስ አበባው ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ ከላከው ዘገባ ዝርዝሩን ለመስማት የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።