በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዮናታን ተስፋዬ በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል የጥፋተኛነት ብይን ተላለፈበት


የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ
የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ

የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ክፍል የቀድሞ ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል የጥፋተኛነት ብይን ተላለፈበት፡፡

የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ክፍል የቀድሞ ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል የጥፋተኛነት ብይን ተላለፈበት፡፡

ብይኑን የሰጠው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ጠበቃው በውሳኔው ላይ ይግባኝ እንደሚሉ አስታውቀዋል።

ዮናታን ተስፋዬ ጥፋተኛ የተባለበት ወንጀል ከ10-20 ዓመታት ሊያሳስር ይችላል።

የቅጣት ውሳኔውን ለማሰማት ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዮናታን ተስፋዬ በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል የጥፋተኛነት ብይን ተላለፈበት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG