በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦፌኮ አመራር አባላት ችሎት በመዳፈር የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው


በእሥር የሚገኙት አራቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ ጉርሜሳ አያኖ ችሎት በመዳፈር ወንጀል ዛሬም ተጫማሪ የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው፡፡

በእሥር የሚገኙት አራቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ ጉርሜሳ አያኖ ችሎት በመዳፈር ወንጀል ዛሬም ተጫማሪ የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው፡፡

ችሎቱ የፍርድ ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት በአራቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት ላይ ችሎት ተዳፍራችኋል በማለት ዛሬ የሥድስት ወር ቅጣት ጣለባቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦፌኮ አመራር አባላት ችሎት በመዳፈር የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG