በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ የዋስ መብት ላገደባቸው ሰበር ሰሚ ችሎት ምላሽ ሰጡ


ከፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ምንም ዓይነት ፍትሃዊ ውሳኔ እንደማይጠብቁ አቶ በቀለ ገርባ መልስ ሰጡ፡፡

ከፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ምንም ዓይነት ፍትሃዊ ውሳኔ እንደማይጠብቁ አቶ በቀለ ገርባ መልስ ሰጡ፡፡

ፍርድ ቤቱ የዓቃቤ ሕግን መልስ ለመቀበል፣ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

በፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተወሰነላቸውን የዋስ መብት ላገደባቸው ሰበር ሰሚ ችሎት አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ መልስ ሰጥተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ በቀለ ገርባ የዋስ መብት ላገደባቸው ሰበር ሰሚ ችሎት ምላሽ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG