በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ኦነግና ኦብነግ ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ተሰረዙ

የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ የአርበኞች ግንቦት ሰባትን፣ ኦነግን፣ ኦብነግን ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ሰረዛቸው፡፡

የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ የአርበኞች ግንቦት ሰባትን፣ ኦነግን፣ ኦብነግን ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ሰረዛቸው፡፡ ዕርምጃው ሰላማዊ የፖለቲካ ትግልን እንደሚያበረታታም ተነገረ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ኦነግና ኦብነግ ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ተሰረዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG