በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስና የተጠረጠሩ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው


በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ትናንት ፍ/ቤት መቅረባቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡

በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ትናንት ፍ/ቤት መቅረባቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡

የአሥራ አራት ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተጠየቀባቸውም ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሙስና የተጠረጠሩ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:51 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG