በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰሜን ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት መንግሥት ነገሮችን እንዲያስተካክል ማሳሰባቸውን ገለጹ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በወልዲያ፣ በመርሳ፣ በቆቦና በሌሎች የዞኑ ከተሞች የሚታሰሩ ሰዎች ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።የክልሉ መንግሥት ሕይወት በማጥፋት፣ አካል በማጉደልና ንብረት በማውደም የተጠረጠሩት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን አረጋግጧል።

የሰሜን ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት መንግሥት ነገሮችን እንዲያስተካክል ማሳሰባቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:55 0:00

የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት የብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ረዳት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ኤርሚያስ የክልሉ መንግሥት ጉዳዩን በጥንቃቄ ተከታትሎ ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ ሀገረ ስብከቱ ማሳሰቡን ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG