በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰሜን ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት መንግሥት ነገሮችን እንዲያስተካክል ማሳሰባቸውን ገለጹ


የሰሜን ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት መንግሥት ነገሮችን እንዲያስተካክል ማሳሰባቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:55 0:00

በወልዲያ፣ በመርሳ፣ በቆቦና በሌሎች የዞኑ ከተሞች የሚታሰሩ ሰዎች ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።የክልሉ መንግሥት ሕይወት በማጥፋት፣ አካል በማጉደልና ንብረት በማውደም የተጠረጠሩት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን አረጋግጧል።

XS
SM
MD
LG