ሮቦት ፈጣሪው ወጣት
ሳሙኤል መርጋ የ18 አመት ወጣት ነው። በርካታ ተንቀሳቃሽ ሞዴል ሮቦቶችን ሰርቷል። ባለፈው አመት ህንድ ከሚገኘው በሮቦት ፈጠራና በህዋ ምርምር ተሰጦ ካላቸው አለም አቀፍ ወጣቶች የስልጠና፣ ትምህርትና የሰርቶ ማሳያ ውድድር እድሎችን ከሚሰጠው ከስፔስ ዲቨሎፕመንት ኔክሰስ/Space Development Nexus/ኩባንያ ባዘጋጀው ውድድር ከ20 ወጣቶች በአንደኝነት አሸንፏል። ከሁለት ወራት በፊትም በዛው በህንድ አለም አቀፍ ውድድር በድጋሚ የአንደኝነት ደረጃ ይዞ አሸንፏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ