ሮቦት ፈጣሪው ወጣት
ሳሙኤል መርጋ የ18 አመት ወጣት ነው። በርካታ ተንቀሳቃሽ ሞዴል ሮቦቶችን ሰርቷል። ባለፈው አመት ህንድ ከሚገኘው በሮቦት ፈጠራና በህዋ ምርምር ተሰጦ ካላቸው አለም አቀፍ ወጣቶች የስልጠና፣ ትምህርትና የሰርቶ ማሳያ ውድድር እድሎችን ከሚሰጠው ከስፔስ ዲቨሎፕመንት ኔክሰስ/Space Development Nexus/ኩባንያ ባዘጋጀው ውድድር ከ20 ወጣቶች በአንደኝነት አሸንፏል። ከሁለት ወራት በፊትም በዛው በህንድ አለም አቀፍ ውድድር በድጋሚ የአንደኝነት ደረጃ ይዞ አሸንፏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 30, 2022
ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ እያሻቀበ ነው
-
ጁን 30, 2022
ክረምቱ ተስፋ መሰነቁን የሚቲኦሮሎጂ ኢንስቲትዩቱ ገለፀ
-
ጁን 30, 2022
“የሽብር ጥቃቶች” ሙከራዎችን ማክሸፉን አማራ ክልል አስታወቀ
-
ጁን 30, 2022
ትግራይ ደቡባዊ ዞን አርሶ አደሮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
-
ጁን 30, 2022
የአፍሪካ የጋራ ገበያ፤ ተስፋና መዋለል
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ