በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ከኦነግ አመራር አባላት ጋር "ግንኙነት አላቸው" ያላቸውን ሰባት ወጣቶች ከሰሰ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ "እነ ኦሊያድ በቀለ" በሚል መዝገብ ከኦነግ አመራር አባላት ጋር ግንኙነት በማደረግ አባላትን በመመልመልና ሌሎችንም ድርጊቶች በመፈፀም የፀረ ዓዋጁን ድንጋጌዎች ጥሰዋል ሲል ሰባት ወጣቶችን ከሰሰ፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ "እነ ኦሊያድ በቀለ" በሚል መዝገብ ከኦነግ አመራር አባላት ጋር ግንኙነት በማደረግ አባላትን በመመልመልና ሌሎችንም ድርጊቶች በመፈፀም የፀረ ዓዋጁን ድንጋጌዎች ጥሰዋል ሲል ሰባት ወጣቶችን ከሰሰ፡፡

ፍርድ ቤቱ የተከሳሾቹን የክስ መቃወሚያ ለመቀበል፣ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ዛሬ ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብአሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት ባቀረበው የክስ ማመልከቻ ሰባቱ ተከሳሾች የመደበኛውን የወንጀል ሕግና የፀረ ሽብር ዓዋጁን የተለያዩ ድንጋጌዎች እንደጣሱ ይናገራል፡፡

በተለይም በ2001 ዓ.ም. የወጣውን የፀረ ሽብር ሕግ በመተላለፍ በዋና ወንጀል አድራጊነትና ወንጀሉ የሚያመጣውን ውጤት በጋራ እንደተቀበሉም ይጠቁማል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ከኦነግ አመራር አባላት ጋር "ግንኙነት አላቸው" ያላቸውን ሰባት ወጣቶች ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG