No media source currently available
የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ "እነ ኦሊያድ በቀለ" በሚል መዝገብ ከኦነግ አመራር አባላት ጋር ግንኙነት በማደረግ አባላትን በመመልመልና ሌሎችንም ድርጊቶች በመፈፀም የፀረ ዓዋጁን ድንጋጌዎች ጥሰዋል ሲል ሰባት ወጣቶችን ከሰሰ፡፡