በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአዲስ ፕሬዚዳንትና ምክትል ሹመት ፀደቀ


ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአዲስ ፕሬዚዳንትና ምክትል ሹመት ፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአዲስ ፕሬዚዳንትና ምክትል ሹመት ፀደቀ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊና ምክትላቸው ሰሎሞን አረዳ በፍቃዳቸው መልቀቃቸው ተነግሯል።

በምትካቸው አቶ ቴዎድሮስ ምሕረት ከበደ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት፣ ወይዘሮ አበባ እምቢአለ ደግሞ በምክትልነት ተሾመዋል፡፡

ተሿሚዎቹ ሹመታቸውን ባፀደቀላቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መኃላ ፈፅመዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG