በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዛሬ ጁምአ ወቅት በአንዋር መስጊድ ግጭት መፈጠሩ ተነገረ


አንዋር መስጊድ - አዲስ አበባ
አንዋር መስጊድ - አዲስ አበባ

የታጠቁ የኢትዮጵያ ፖሊስና ደህንነት ሠራተኞች ዛሬ አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው አንዋር መስጊድ የዓርብ ፀሎታቸውን ለማድረስ በወጡ ምዕመናን ላይ ድብደባና አፈሳ ማካሄዳቸውን እማኞች ለቪኦኤ ተናግረዋል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የታጠቁ የኢትዮጵያ ፖሊስና ደህንነት ሠራተኞች ዛሬ አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው አንዋር መስጊድ የዓርብ ፀሎታቸውን ለማድረስ በወጡ ምዕመናን ላይ ድብደባና አፈሳ ማካሄዳቸውን እማኞች ለቪኦኤ ተናግረዋል።

ምዕመናኑ «ድምፃችን ይሰማ» ባወጣው መርሃ ግብር መሠረት መሪዎቻቸው እንዲፈቱ ጥያቄ ያቀረቡት እንደወትሮው በሰላማዊ መንገድ መሆኑን እነዚሁ እማኞች ያስረዳሉ።

ከአዲስ አበባ ፖሊስ ምላሽ ለማግኘት የዝግጅት ክፍላችን ያደረገው ጥረት አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የሰሎሞን ክፍሌ ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG