በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ መግለጫ


የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ
የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ

የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ከጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ጋር ለመወያየት እየጠበቁ መሆኑን አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ከጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ጋር ለመወያየት እየጠበቁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙ ለውጡን ለመቀልበስ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን በጥንቃቄ እንዲከታተል አሳሰበ፡፡ ኮሚቴው ቀድሞ ካነሳቸው የመብት ጥያቄዎች በተጨማሪ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሚያቀርባቸው መብቶች ላይ ለመወያየት እንደሚፈልግም ገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG