በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌው ግጭት በርካታ ሠዎች መደላቸውንና መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ


Moyale
Moyale

በሞያሌ ከተማ ዛሬ ከእኩለ ቀን አንስቶ ግጭት በርካታ ሠዎች መደላቸውን ለሎች በርካቶችም መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ይናገራሉ።

የሰላማዊ ሠልፍም ሆነ ለሎች እንቅስቃሴዎች ባልነበሩበት ነው ድንገቱ የተንቀሳቀሰው ነው የሚሉት።

ግጭቱን በመሻሽ ቁጥሩ የበዛ የአካባቢው ነዋሪ ድንበር አቋርጦ ወደ አጎራባቿ የኬንያዋ ሞያሌ በመሰደድ ላይ መሆኑን አንድ ሥማቸው እንዳገለጥ የጠየቁ የከተማው ነዋሪ ተናገሩ።

ማምሻውን የአሜሪካ ድምጽ በስልክ ያነጋገራቸው የሆስፒታል ምንጮች በበኩላቸው በግጭቱ የቆሰሉና ሕይወታቸው ያለፈ የከተማይቱን ነዋሪዎች ማየታቸውን አረጋግጠዋል።

በሞያሌው ግጭት በርካታ ሠዎች መደላቸውንና መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG