በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊብያ በስደተኞች ማቆያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሁኔታ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በሊብያ ጂዲኤፍ በሚባል በጊዜያዊ የስደተኞች ማቆያ ካምፕ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ይረዳቸው የነበረዉ የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት/አይኦኤም/ የተገን ጠያቂነት መብታቸዉን ከልክሎ ከካምፑ እያባረራቸዉ መሆኑን ተናገሩ።

ከዓመት በላይ በካምፑ መቆየታቸዉን የተናገሩት ኢትዮጵያዊያን /ዩኤንኤችሲአር/ ሀገራችሁ ሰላም ሆኖአልና፤ ተመለሱ የሚል ውሳኔ አለ ብለዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሊብያ በስደተኞች ማቆያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG