በሊባኖስ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወጣት አዛውንት አሰሪዋን በስለት ገድላለች በሚል ተጠርጥራ መታሰሯን የኢትዮጵያ ቆንስላ አስታወቀ
የ86 ዓመቱ ሳልማን ኽሂኣሚ ባለፈው እሁድ ሌሊት በደቡብ ሊባኖስ ጂባል ኣልቦቶም በተባለ ከተማ በመኖሪያ ቤታቸው ተገድለው መገኘታቸውን የሊባኖስ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።በቤት ሰራተኝነት ለ9 ወራት ከአዛውንቱ ጋር የኖረችው የ26 አመቷ ኢትዮጵያዊት በወንጀሉ ተጠርጣሪ ሆና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች።በቅርቡ ነፍሰጡር አሰሪዋን በመግደል ወንጀል በፖሊስ ቁጥጥር ስር ስለምትገኘው ወጣት ሰፋ ያለ ዘገባ ይኖረናል።ይህች ወጣት በደረሰን የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በህይወት አለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ
-
ጃንዩወሪ 23, 2025
የአርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን የታጸነው ጥንታዊው ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ