በሊባኖስ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወጣት አዛውንት አሰሪዋን በስለት ገድላለች በሚል ተጠርጥራ መታሰሯን የኢትዮጵያ ቆንስላ አስታወቀ
የ86 ዓመቱ ሳልማን ኽሂኣሚ ባለፈው እሁድ ሌሊት በደቡብ ሊባኖስ ጂባል ኣልቦቶም በተባለ ከተማ በመኖሪያ ቤታቸው ተገድለው መገኘታቸውን የሊባኖስ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።በቤት ሰራተኝነት ለ9 ወራት ከአዛውንቱ ጋር የኖረችው የ26 አመቷ ኢትዮጵያዊት በወንጀሉ ተጠርጣሪ ሆና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች።በቅርቡ ነፍሰጡር አሰሪዋን በመግደል ወንጀል በፖሊስ ቁጥጥር ስር ስለምትገኘው ወጣት ሰፋ ያለ ዘገባ ይኖረናል።ይህች ወጣት በደረሰን የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በህይወት አለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ
-
ማርች 28, 2024
በወለጋ ዞኖች በቀጠለው ግጭት 16 ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ