በሊባኖስ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወጣት አዛውንት አሰሪዋን በስለት ገድላለች በሚል ተጠርጥራ መታሰሯን የኢትዮጵያ ቆንስላ አስታወቀ
የ86 ዓመቱ ሳልማን ኽሂኣሚ ባለፈው እሁድ ሌሊት በደቡብ ሊባኖስ ጂባል ኣልቦቶም በተባለ ከተማ በመኖሪያ ቤታቸው ተገድለው መገኘታቸውን የሊባኖስ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።በቤት ሰራተኝነት ለ9 ወራት ከአዛውንቱ ጋር የኖረችው የ26 አመቷ ኢትዮጵያዊት በወንጀሉ ተጠርጣሪ ሆና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች።በቅርቡ ነፍሰጡር አሰሪዋን በመግደል ወንጀል በፖሊስ ቁጥጥር ስር ስለምትገኘው ወጣት ሰፋ ያለ ዘገባ ይኖረናል።ይህች ወጣት በደረሰን የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በህይወት አለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በኦሮሚያ ክልል ከጸጥታ ችግር ባላነሰ የተጋነኑ ዘገባዎች ቱሪስቶችን እያራቁ እንደኾነ ተጠቆመ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሐረርን ውኃ ጥም እና የተማሪዎች ችግር ለመቁረጥ የተወላጆች ማኅበሩ እየተንቀሳቀሰ ነው
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከኢትዮጵያ ቡና የውጭ ንግድ ገቢ ብዙም ተጠቃሚ እንዳልኾኑ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በናይጄሪያ የተጠለፉ ተማሪዎችን ለማስለቀቅ ፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ አስተላለፉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በትግራይ ክልል በጦርነት ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች መርዶ እየተቀመጡ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ