በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ ማዕድን ሲቆፍሩ በነበሩ ሰዎች ላይ መሬት ተደርምሶ ስምነት ሰዎች መሞታቸውን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ።
የሳባ ቦሩ ወረዳ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ዳንቆ በአደጋው፣ በባሕላዊ መንገድ ወርቅ ለማውጣት ቁፋሩ ሲያከናውኑ የነበሩ ስምንቱም ሰዎች እዚያው መሞታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ ማዕድን ሲቆፍሩ በነበሩ ሰዎች ላይ መሬት ተደርምሶ ስምነት ሰዎች መሞታቸውን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ።
የሳባ ቦሩ ወረዳ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ዳንቆ በአደጋው፣ በባሕላዊ መንገድ ወርቅ ለማውጣት ቁፋሩ ሲያከናውኑ የነበሩ ስምንቱም ሰዎች እዚያው መሞታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም