በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂ ማዕድን ቁፋሮ መሬት ተደርምሶ ስምነት ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ


የሳባ ቢሩ ወረዳ መንግስት ኮመንኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት 
የሳባ ቢሩ ወረዳ መንግስት ኮመንኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት 
በጉጂ ማዕድን ቁፋሮ መሬት ተደርምሶ ስምነት ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ ማዕድን ሲቆፍሩ በነበሩ ሰዎች ላይ መሬት ተደርምሶ ስምነት ሰዎች መሞታቸውን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ።

የሳባ ቦሩ ወረዳ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ዳንቆ በአደጋው፣ በባሕላዊ መንገድ ወርቅ ለማውጣት ቁፋሩ ሲያከናውኑ የነበሩ ስምንቱም ሰዎች እዚያው መሞታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG