የ‘ቆሼ’ ሰፈር አሳዛኝ አደጋ
ትላንት አስራዘጠኙ ሟቾች በደ/ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያንና አምስቱ ደግሞ በኮልፌ ሙስሊም የመቃብር ስፍራ፤ የቀሪዎቹ የቀብር ሥነ ስርዓት በለቡ ገብርኤል ቤ/ክርስቲያንና በኮልፌ ቀራኒዮ በሚገኙ መካነ መቃብሮች ተፈጽሟል። ዛሬም ወደ አርባ የሚሆኑ ሟቾች ቀብራቸው ተፈፅሟል። በአካባቢው የሚኖረው ጋዜጠኛ አሸናፊ እንዳለ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በተለምዶ 84 ሰፈር በሚባለው የወጣት ማዕከል የሚገኙ ከአደጋው የተረፉ ዜጎችን በጎበኘበት ወቅት የተመለከተውን ለቪኤ ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ጥምቀትን በውሃ ላይ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
አሜሪካ ለባይደን በዓለ ሲመት ተዘጋጅታለች
-
ጃንዩወሪ 17, 2021
የስነተዋልዶ አካላቶቻችንን ንጽህና በምን መልኩ እንጠብቅ?
-
ጃንዩወሪ 09, 2021
እናትነት
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በሥልጣናቸው ግፊት የበዛባቸው ትረምፕ ስለ አመጹ ተናገሩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ