የ‘ቆሼ’ ሰፈር አሳዛኝ አደጋ
ትላንት አስራዘጠኙ ሟቾች በደ/ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያንና አምስቱ ደግሞ በኮልፌ ሙስሊም የመቃብር ስፍራ፤ የቀሪዎቹ የቀብር ሥነ ስርዓት በለቡ ገብርኤል ቤ/ክርስቲያንና በኮልፌ ቀራኒዮ በሚገኙ መካነ መቃብሮች ተፈጽሟል። ዛሬም ወደ አርባ የሚሆኑ ሟቾች ቀብራቸው ተፈፅሟል። በአካባቢው የሚኖረው ጋዜጠኛ አሸናፊ እንዳለ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በተለምዶ 84 ሰፈር በሚባለው የወጣት ማዕከል የሚገኙ ከአደጋው የተረፉ ዜጎችን በጎበኘበት ወቅት የተመለከተውን ለቪኤ ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሪፐብሊካንና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች፣ የእንስሳት ምልክቶችን እንዴት መጠቀም ጀመሩ?
-
ኤፕሪል 24, 2024
ወላጆችን እያስጨነቀ ያለው የልጆች የብዙኀን መገናኛ አቀራረብ መገራት ያሻዋል
-
ኤፕሪል 24, 2024
በኤአይ አማካኝነት ተመስለው የሚሠሩ ድምጾች እና ምስሎች የደቀኑት ስጋት እና መላ ፍለጋው
-
ኤፕሪል 24, 2024
ኬንያና ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ማስጠንቀቂያ አወጡ
-
ኤፕሪል 24, 2024
ፔፕፋር የግጭት ጫና ባየለባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ላይ እንደሚያተኩር አስታወቀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ