የ‘ቆሼ’ ሰፈር አሳዛኝ አደጋ
ትላንት አስራዘጠኙ ሟቾች በደ/ከዋክብት አቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያንና አምስቱ ደግሞ በኮልፌ ሙስሊም የመቃብር ስፍራ፤ የቀሪዎቹ የቀብር ሥነ ስርዓት በለቡ ገብርኤል ቤ/ክርስቲያንና በኮልፌ ቀራኒዮ በሚገኙ መካነ መቃብሮች ተፈጽሟል። ዛሬም ወደ አርባ የሚሆኑ ሟቾች ቀብራቸው ተፈፅሟል። በአካባቢው የሚኖረው ጋዜጠኛ አሸናፊ እንዳለ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በተለምዶ 84 ሰፈር በሚባለው የወጣት ማዕከል የሚገኙ ከአደጋው የተረፉ ዜጎችን በጎበኘበት ወቅት የተመለከተውን ለቪኤ ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
የአሜሪካ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ቢቀጥሉም የመቆም አደጋው እንዳንዣበበ ነው
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዋግ ኽምራ ዞን በረኀብ ምክንያት ሰዎች እንደሞቱ ተነገረ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በአስቸኳይ ዐዋጁ የአዋሽ አርባ እስረኞች ደኅንነት እንደሚያሳስባቸው ቤተሰቦቻቸው ገለጹ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በመስቃንና በማረቆ ወረዳዎች የቀበሌዎች ይገባኛል ግጭት ሰዎች እንደተገደሉ ነዋሪዎች ገለፁ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዓለም የጎዳና ላይ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ