በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጠ/ሚ ዐብይና ለድጋፍ በወጣው ህዝብ የቦምብ ጥቃት ፈፅመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ሁኔታ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ለድጋፍ መስቀል አደባባይ በወጣው ህዝብ ላይ የቦምብ ጥቃት ፈፅመዋል በማለት ዐቃቤ ሕግ ክስ የመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች እንዲከላከሉ ተወሰነባቸው፡፡

ተከሳሾቹ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን እንዲያሰሙ ለሰኔ 25 ቀን ቀጥሯቸዋል፡፡ ከተከሳሽ ጠበቆች አንዱ በብይኑ ሂደት ቅሬታቸውን ገለፁ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በጠ/ሚ ዐብይና ለድጋፍ በወጣው ህዝብ የቦምብ ጥቃት ፈፅመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG