በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

3ተኛው መንግሥት ከሌሎች ተፅዕኖ ነፃ የመሆን ጥያቄና ሌሎች የሕግ ጉዳዮች


ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት
ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት

"አንድን ኅብረተሰብ በወጉ ለማቆም የፍ/ቤት ሚና የቱን ያህል ጥልቅ መሆኑን ዜጎች ብቻ ሳይሆኑ ሁሉስ ምን ያህል ግንዛቤ አለው የሚለው ዳግም መታየት መታሰብ አለበት።" ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት።

የዩናይትድ ስቴትሱ የኢትዮጵያውያን የሽልማት ድርጅት በሃያ ሰባተኛው ዓመታዊ ክብረ በዓሉ ለልዩ ዕውቅና እና ክብር ካበቃቸው ዘጠኝ ኢትዮጵያውያን አንዷናቸው። የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ።

በቅርቡ ከዋሺንግተን ዲሲ ወጣ ብላ በምትገኘው የሃያትስቪል ከተማ የተካሄደውን ሥነ ሥርዓት ተንተርሰን በሽልማቱ አንድንምታና አለፍ ብለንም በተለይም በኃላፊነት በሚመሩት የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤቱ ሥራ፣ የፍትሕ ሥርዓቱን ከየትኛውም የመንግሥት አካላት ገለልተኛ የመሆን አስፈላጊነትና እንዲሁም የለውጥ ጅምሮችና ሌሎች የሕግ ጉዳይ ጥያቄዎች ዙሪያ አወያይተናቸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ቆይታ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ጋር - ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00
ቆይታ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ጋር - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG