በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፖሊስ ጋዜጠኞቹና አምደኞቹን በቀጠሯቸው ፍርድ ቤት አላቀረበም


የታሠሩት ብሎገሮችና ጋዜጠኞች /የፎቶ ምንጭ - ኢንተርኔት/
የታሠሩት ብሎገሮችና ጋዜጠኞች /የፎቶ ምንጭ - ኢንተርኔት/

ፖሊስ በሽብር ወንጀል ጠርጥሬአቸዋለሁ ያላቸውን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት አምደኞች በየቀጠሯቸው ዕለት ፍርድ ቤት ሳያቀርባቸው ቀርቷል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፖሊስ በሽብር ወንጀል ጠርጥሬአቸዋለሁ ያላቸውን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት አምደኞች በየቀጠሯቸው ዕለት ፍርድ ቤት ሳያቀርባቸው ቀርቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ፖሊስ ምርመራውን ጨርሶ ፋይሉ እንዲዘጋ መጠየቁን ለጠበቆቹ አሳውቋል፡፡

አድራጎቱ የሃገሪቱን ሕግ የጣሰ መሆኑን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ ተናግረዋል፡፡

አካልን ነፃ የማድረግ አቤቱታ ነገ እንደሚያስገቡም ጠበቃው ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG