ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች በእስራኤል
ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞችን በሚመለከት የእስራኤል መንግስት ያወጣውን ህግ በመቃወም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ስደተኞችና የእስራኤል ዜጎች በጋራ ተደጋጋሚ ሰላማዊ ሰልፎችን አካሂደዋል። ጩኸታችን የተወሰነ ለውጥ አስገኝቶልናል፤ መፍትሔ እስከምናገኝም እንቀጥላለን በማለት ከስደተኞቹ አንዱ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር በቅርቡ ስደተኞችን የተመለከተ የሰጡትን የተስፋ ቃል ከሰዓታት በኃላ አጥፈው አስብበታለው ማለታቸው በርካታ ስደተኞችን አሳዝኗል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 30, 2023
የነቀምት ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 30, 2023
አበርገሌ ወረዳ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መዋሉን አስተዳደሩ አስታወቀ
-
ማርች 30, 2023
በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የሚደረጉ ገደቦች እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ
-
ማርች 30, 2023
በኦሮሚያ የኮሌራ ወረርሽኝ እየተዛመተ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ