በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሳዑዲ ያለፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በፖሊሶች እየተያዙ ነው


Saudi Arabia returnees 2017
Saudi Arabia returnees 2017

በሪያድ የማህበረሰብ መሪ የሆኑት አቶ ሻውል ጌታሁን "ኢትዮጵያውያኑን ለመርዳት የምንችልበት ጊዜ ላይ አይደለንም" በማለት ገልፀውልናል። በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ? ማምሻውን ጥቂቶቹን ጠይቀን ነበር።

በሳዑዲ ያለፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በፖሊሶች እየተያዙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG