በሳዑዲ ያለፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በፖሊሶች እየተያዙ ነው
ያለመኖሪያና ስራ ፈቃድ በሃገሪቱ የሚኖሩ ህገወጥ ስደተኞችን እንዲወጡ የሚያዘውን የቀነ ጊዜ ገደብ በተደጋጋሚ ሲራዘም ቆይቷል። ከቀናቶች በፊት የሳውዲ መንግስት በሃገሪቱ የተገኙትን ህገወጥ የሚላቸውን ሁሉ በማሰር ላይ ይገኛል። በሪያድ የማህበረሰብ መሪ የሆኑት አቶ ሻውል ጌታሁን "ኢትዮጵያውያኑን ለመርዳት የምንችልበት ጊዜ ላይ አይደለንም" በማለት ገልፀውልናል። በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ማምሻውን ጥቂቶቹን ጠይቀን ነበር።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 22, 2021
የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ም/ሊቀመንበር ታሰሩ
-
ኤፕሪል 22, 2021
የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በሰሞኑ ሰልፎች ላይ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ሴዳል ወረዳ ላይ ታጣቂዎች ጥቃት አደረሱ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ጅማ ውስጥ የታሰሩ መምህራን ፍ/ቤት ቀረቡ
-
ኤፕሪል 22, 2021
በደሪክ ሻውቪን ላይ የተበየነው የግድያ ወንጀልና የዓለም ምላሽ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ክፍል ሁለት ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በኦሮምያ