በሳዑዲ ያለፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በፖሊሶች እየተያዙ ነው
ያለመኖሪያና ስራ ፈቃድ በሃገሪቱ የሚኖሩ ህገወጥ ስደተኞችን እንዲወጡ የሚያዘውን የቀነ ጊዜ ገደብ በተደጋጋሚ ሲራዘም ቆይቷል። ከቀናቶች በፊት የሳውዲ መንግስት በሃገሪቱ የተገኙትን ህገወጥ የሚላቸውን ሁሉ በማሰር ላይ ይገኛል። በሪያድ የማህበረሰብ መሪ የሆኑት አቶ ሻውል ጌታሁን "ኢትዮጵያውያኑን ለመርዳት የምንችልበት ጊዜ ላይ አይደለንም" በማለት ገልፀውልናል። በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ማምሻውን ጥቂቶቹን ጠይቀን ነበር።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
ከ450 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች መታሰራቸው ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
በውጭ ምንዛሬ ለውጡ ሳቢያ የግል የቴሌቭዥን ጣቢያዎች እየተዘጉ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ኮቪድ አሥራ ዘጠኝን የዋዛ ነገር ያስመስለው ይሆን?
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
በምግብ ዋስትና ላይ የሚወያይ የአፍሪካ የግብርና ሚንስትሮች ጉባዔ በካምፓላ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት በየወሩ እየጨመረ መኾኑን ማኅበሩ ገለጸ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በቡግና ወረዳ ከ78ሺሕ በላይ ሰዎች የርዳታ እህል እንዳላገኙ ዞኑ አስታወቀ