በሳዑዲ ያለፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በፖሊሶች እየተያዙ ነው
ያለመኖሪያና ስራ ፈቃድ በሃገሪቱ የሚኖሩ ህገወጥ ስደተኞችን እንዲወጡ የሚያዘውን የቀነ ጊዜ ገደብ በተደጋጋሚ ሲራዘም ቆይቷል። ከቀናቶች በፊት የሳውዲ መንግስት በሃገሪቱ የተገኙትን ህገወጥ የሚላቸውን ሁሉ በማሰር ላይ ይገኛል። በሪያድ የማህበረሰብ መሪ የሆኑት አቶ ሻውል ጌታሁን "ኢትዮጵያውያኑን ለመርዳት የምንችልበት ጊዜ ላይ አይደለንም" በማለት ገልፀውልናል። በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ማምሻውን ጥቂቶቹን ጠይቀን ነበር።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም