አዲስ አበባ —
የሕዝቡን ሰላማዊና ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በመንጠቅ እልቂትና የንብረት ውድመት ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል ሲል ሪፖርቱ ተቃዋሚዎችን ይወነጅላል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርት የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ለማላከክ ይሞክራል ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ።
የሕዝቡን ሰላማዊና ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በመንጠቅ እልቂትና የንብረት ውድመት ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል ሲል ሪፖርቱ ተቃዋሚዎችን ይወነጅላል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።