በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ኢ.ሰ.መ.ኮ የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ይላክካል” ዶ/ር መረራ ጉዲና


 ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርት የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ለማላከክ ይሞክራል ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ።

የሕዝቡን ሰላማዊና ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በመንጠቅ እልቂትና የንብረት ውድመት ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል ሲል ሪፖርቱ ተቃዋሚዎችን ይወነጅላል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

“ኢ.ሰ.መ.ኮ የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ይላክካል” ዶ/ር መረራ ጉዲና
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG