በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን መግለጫ


በቅርቡና ከዚያም ቀደም ሲል በሞያሌ የተካሄደውን ግድያ - እንደዚሁም በቤሻንጉል የተከሰተውን የዜጎች መፈናቀል እያጣራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ።

በቅርቡና ከዚያም ቀደም ሲል በሞያሌ የተካሄደውን ግድያ - እንደዚሁም በቤሻንጉል የተከሰተውን የዜጎች መፈናቀል እያጣራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ።

የምርመራው ውጤት ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ነው ሲሉ ኮሚሽነሩ ዶክተር አዲሱ ገብረእግዜብሔር ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ለመንግሥት ይወግናል በሚል የሚነሱ የገለልተኛነት ጥያቄዎችም ትክክል አይደሉም ባይ ናቸው ኮሚሽነር አዲሱ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:34 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG