በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ትውልደ ኢትዮጵያ ላልሆኑ ሦስት ማኅበረሰቦች መታወቂያ እንዲሰጥ ወሰነ


አቶ መለስ አለም
አቶ መለስ አለም

ቤተ-እሥራኤላውያን፣ ራስ ተፈሪያን እና ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደረጉ ሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ እንዲሰጣቸው መወሰኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ቤተ-እሥራኤላውያን፣ ራስ ተፈሪያን እና ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደረጉ ሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የተውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ እንዲሰጣቸው መወሰኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የዚህ መብት ተጠቃሚ የሚሆኑት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ቪዛ አይጠየቁም፣ ለመቆየትም የመኖሪያ ፈቃድም አያስፈልጋቸውም፡፡ ሌሎች መብቶችም ይኖሯቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ትውልደ ኢትዮጵያ ላልሆኑ ሦስት ማኅበረሰቦች መታወቂያ እንዲሰጥ ወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG