በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኔልሰን ማንዴላ አሠልጣኝ፣ ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ


የኔልሰን ማንዴላ አሠልጣኝ፣ ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ
የኔልሰን ማንዴላ አሠልጣኝ፣ ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ


ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ1962 ዓ.ም ኢትዮጵያ ለኔልሰን ማንዴላ ወታደራዊ ሥልጠና ስትፈቅድ የማሠልጠኑን ኃላፊነት የተወጡት ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ ትውስታቸውን ለቪኦኤ አካፍለዋል።

ሥልጠናው “እጅግ ምሥጢራዊ ነበር” ይላሉ የ77 ዓመቱ ጡረተኛ ኮሎኔል።

ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔን በአዲስ አበባ መኖርያ ቤታቸው ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ያዘጋጀው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
XS
SM
MD
LG