በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለአራት ወራት ተራዘመ


የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለአራት ወራት እንዲራዘም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወሰነ፡፡ የኢትዮጵያ መሪዎች የዓዋጁን መራዘም አስፈላጊ የሚያደርጉ ምክንያቶች እንዳሉ ሲገልፅ ቆይተዋል፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለአራት ወራት እንዲራዘም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወሰነ፡፡ የኢትዮጵያ መሪዎች የዓዋጁን መራዘም አስፈላጊ የሚያደርጉ ምክንያቶች እንዳሉ ሲገልፅ ቆይተዋል፡፡

ለሥድስት ወራት በሥራ ላይ የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ለአራት ወራት እንዲራዘም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወሰነው ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ነው፡፡ በዚሁ ስብሰባ ላይ የተገኙት የኮማንድ ፖስቱ ፅ/ቤት ኃላፊና የመከላከያ ሚነስትር ሲራጅ ፌጌሳ ዓዋጅ እንዲራዘም ያስፈለገበትን ምክንያት ማብራራታቸው በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዘገባ ተጠቅሷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለአራት ወራት ተራዘመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG