በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል በዝዋይ ከተማ የወላይታ ተወላጆች ብሔር ተኮር ጥቃት ተፈፀመብን አሉ


ዝዋይ
ዝዋይ

በኦሮምያ ክልል በባቱ ወይንም በዝዋይ ከተማ የወላይታ ተወላጆች ብሔር ተኮር ጥቃት ተፈፀመብን አሉ፡፡

በኦሮምያ ክልል በባቱ ወይንም በዝዋይ ከተማ የወላይታ ተወላጆች ብሔር ተኮር ጥቃት ተፈፀመብን አሉ፡፡ አያሌ የወላይታ ተዋላጆችም ከተማዋን ጥለው እየወጡ መሆናቸው ተነገረ፡፡

አንድ የአካባቢው ባለሥልጣን ግጭቱ የተቀሰቀሰው የሕዝብ ለሕዝብን ግንኙነት ለማደፍረስ ባለሙ ጥቂት ሰዎች እንደሆነ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡ አሁን ሁኔታው እንደተረጋጋም ይናገራሉ፡፡

በሁሉም ወገን ጥያቄ ያልተነሳበት ነጥብ የግጭቱ መንስዔ፣ ወይንም በባቱ ከተማ የወላይታ ተዋላጆች ላይ ለደረሰው ጥቃት መነሻ የሁለት ግለሰቦች ጠብ ነው ይባላል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮምያ ክልል በዝዋይ ከተማ የወላይታ ተወላጆች ብሔር ተኮር ጥቃት ተፈፀመብን አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG