በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቶሮንቶ የተጀመረው የአግር ኳስ ውድድር በትላንትናው እለት ተጠናቀቀ


በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የባህልና የስፖርት ፌደሬሽን የ33ኛ ዓመት በዓሉን በካናዳ ቶሮንቶ አካሂዷል።

ባሳለፍነው እሁድ የተጀመረው ይህ የእግር ኳስ ውድድር በሰባተኛ ከትላንት ወዲያ ቅዳሜ ተጠናቋል። ባልደረባችን አዲሱ አበበ ከካናዳ ቶሮንቶ በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ሳምንቱን ሙሉ መረጃዎችን ሲያደርሰን ሰንብቿል። ስለ ፕሮግራሙ መዝጊያ እንዲህ አቀናብሮልናል። ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።

በሰሜን አሜሪካ የተጀመረው የአግር ኳስ ውድድር በትላንትናው እለት ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG