የሰላም ማብሰሪያው መድረክና የድምፃውያኑ አስተያየት
ባሳለፍነው እሁድ የኢትዮጵያንና የኤርትራን የሰላም ማብሰሪያ ዝግጅት ላይ ለመታደም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተው ነበር። በሚሊኒየም አዳራሽ የሁለቱም ሃገራት መሪዎች የተገኙበትን ዝግጅት ለማድመቅ ወደ አራት መቶ የሚጠጉ የጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተውም ነበር።በመድረኩ ከተጋበዙት ድምፃውያን መካከል ቴዎድሮስ ካሳሁንና ሃጫሉ ሁንዴሳ ያስተላለፉት መልዕክት ተከትሎ በርካታ በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን አስተያየቶች ተሰጥተዋል። የተፈጠርው ምን ነበር? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው