የሰላም ማብሰሪያው መድረክና የድምፃውያኑ አስተያየት
ባሳለፍነው እሁድ የኢትዮጵያንና የኤርትራን የሰላም ማብሰሪያ ዝግጅት ላይ ለመታደም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተው ነበር። በሚሊኒየም አዳራሽ የሁለቱም ሃገራት መሪዎች የተገኙበትን ዝግጅት ለማድመቅ ወደ አራት መቶ የሚጠጉ የጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተውም ነበር።በመድረኩ ከተጋበዙት ድምፃውያን መካከል ቴዎድሮስ ካሳሁንና ሃጫሉ ሁንዴሳ ያስተላለፉት መልዕክት ተከትሎ በርካታ በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን አስተያየቶች ተሰጥተዋል። የተፈጠርው ምን ነበር? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ