No media source currently available
በጣልያን ተቀባይነት ሳያገኙ ሜዲትራኒያን ባህር በነፍስ አድን መርከብ ላይ ለአንድ ሳምንት የቆዩ 150 አፍሪካውያን ስደተኞች ከሁለት ቀናት በፊት ጣልያንለመግባት በቅተዋል። በተመሳሳይ ከሁለት ወራት በፊት ከሊቢያ በአነስተኛ ጀልባ ተጉዘው ጣልያን ወደብ የደረሱ ሌሎች 150 ገደማ የሚገመቱ አፍሪካውያን ስደተኞች ወደ መጡበት ሊቢያ በጣልያን የነፍስ አድን መርከብ እንዲመለሱ ተደርጎ ነበር። ከተመላሾቹ መካከል ጥቂቶቹን ሴት ስደተኞች አነጋግረናል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ