በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ጉብኝት ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉ ተገለፀ


ኢትዮ - ኤርትራ
ኢትዮ - ኤርትራ

የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መሻሻልና ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ፡፡

የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መሻሻልና ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ጉብኝቱን አጠናቆ ወደ ኤርትራ ተመልሷል፡፡ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም በቅርቡ እንደሚገናኙ ይጠበቃል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኤርትራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ጉብኝት ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG