No media source currently available
የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መሻሻልና ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ፡፡