በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ

በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ሰመረ ርእሶም የሹመት ደብዳቤያቸውን ዛሬ ለፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ አቅርበዋል።

በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ሰመረ ርእሶም የሹመት ደብዳቤያቸውን ዛሬ ለፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ አቅርበዋል።

ኤርትራ በኢትዮጵያ አምባሳደር ስትሾም ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

የአምባሳደር የሹመት ደብዳቤ ማቅረብ ይፋ የተደረገው በተለይ በዛላምበሳ በኩል ያለው የኢትዮጵያ ኤርትራ ድንበር መዘጋቱ እየተገለፀ ባለበት ወቅት ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG