"የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ስደተኞችን በተመለከተ ምን እያደረጉ ነው?" አባ ሙሴ ዘርዓይ
በዚህ ዓመት ብቻ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ፍልሰተኞች ወደ ደቡባዊ የአውሮፓ ሀገራት ለመድረስ የሜዲትራኒያንን ባህር አቋርጠዋል። ጣልያንና ማልታ በየባህር ወደቦቻቸው የደረሱ ስደተኞችን አንቀበልም በማለታቸው ምክንያት በርካታ ስደተኞች ሜዲትራኒያን ባህር ላይ ህይወታቸውን እያጡ ነው። ሜዲትራኒያንን ባቋረጡ በርካታ ስደተኞች በሚጠሩዋቸው ቅፅል ስም "የስደተኛ አባት" አባ ሙሴ ዘርዓይ አጀንሲያ ሀበሻ የተሰኘ የምግባረ ሰናይ ድርጅት መስራችና ስራ አስኪያጅ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በተሽከርካሪ ሕይወትን መለወጥ
-
ጁን 02, 2023
“ከአሥመራ ፀሐይ በታች” ያለው የኤርትራዊው አርቲስት የበጎዎች ገጽ
-
ጁን 02, 2023
የብራና ላይ ጽሑፍ አዘገጃጀት
-
ጁን 02, 2023
ተፈጥሮንና ፋሽንን ያሰናኘችው የልብስ ንድፍ ባለሞያ
-
ጁን 01, 2023
በሱዳን ውጊያ ቻይና በገለልተኝነት ጥቅሟን ማራመድን መምረጧ ተገለጸ
-
ጁን 01, 2023
ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ኮሌራ ብዙ ሰው ገደለ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ