"የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ስደተኞችን በተመለከተ ምን እያደረጉ ነው?" አባ ሙሴ ዘርዓይ
በዚህ ዓመት ብቻ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ፍልሰተኞች ወደ ደቡባዊ የአውሮፓ ሀገራት ለመድረስ የሜዲትራኒያንን ባህር አቋርጠዋል። ጣልያንና ማልታ በየባህር ወደቦቻቸው የደረሱ ስደተኞችን አንቀበልም በማለታቸው ምክንያት በርካታ ስደተኞች ሜዲትራኒያን ባህር ላይ ህይወታቸውን እያጡ ነው። ሜዲትራኒያንን ባቋረጡ በርካታ ስደተኞች በሚጠሩዋቸው ቅፅል ስም "የስደተኛ አባት" አባ ሙሴ ዘርዓይ አጀንሲያ ሀበሻ የተሰኘ የምግባረ ሰናይ ድርጅት መስራችና ስራ አስኪያጅ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2021
የዓየር ንብረት ለውጥ በጤናችን ላይ የሚያሳድረውን ጫና እንዴት እንቋቋም?
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በአምቦ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ጥምቀትን በውሃ ላይ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
አሜሪካ ለባይደን በዓለ ሲመት ተዘጋጅታለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ