ከሳውዲ አረቢያ ለሚመለሱ ዜጎች
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ከ5 ሚልየን በላይ የሚሆኑ ያለ ስራና መኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎችን በ90 ቀናት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያዝ አዋጅ ማስተላለፉ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ዜጎችን በተመለከተ የባለስልጣናት ልዑካን ቡድን ወደ ሳውዲ አረቢያ በመላክ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ባለስልጣናት ጋር መክሯል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም የሰጡት አጭር ማብራሪያ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 23, 2021
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምሥረታ ይፋ ማድረጊያ ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ
-
ፌብሩወሪ 22, 2021
የአብን የምርጫ ዘመቻ - በባሕር ዳር
-
ፌብሩወሪ 19, 2021
ዳራሮ - የጌዴኦ ዘመን መለወጫ
-
ፌብሩወሪ 17, 2021
የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል
-
ፌብሩወሪ 15, 2021
የምክር ቤቱ ውሳኔ ትራምፕና የወደፊቱ የፖለቲካ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ