ከሳውዲ አረቢያ ለሚመለሱ ዜጎች
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ከ5 ሚልየን በላይ የሚሆኑ ያለ ስራና መኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎችን በ90 ቀናት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያዝ አዋጅ ማስተላለፉ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ዜጎችን በተመለከተ የባለስልጣናት ልዑካን ቡድን ወደ ሳውዲ አረቢያ በመላክ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ባለስልጣናት ጋር መክሯል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም የሰጡት አጭር ማብራሪያ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ