ከሳውዲ አረቢያ ለሚመለሱ ዜጎች
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ከ5 ሚልየን በላይ የሚሆኑ ያለ ስራና መኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎችን በ90 ቀናት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያዝ አዋጅ ማስተላለፉ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ዜጎችን በተመለከተ የባለስልጣናት ልዑካን ቡድን ወደ ሳውዲ አረቢያ በመላክ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ባለስልጣናት ጋር መክሯል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም የሰጡት አጭር ማብራሪያ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2024
የአፍሪካ ሀገራትን ያሳተፈ ወታደራዊ ልምምድ በኬኒያ ተካሔደ
-
ማርች 18, 2024
ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ
-
ማርች 18, 2024
ትራምፕ አዲስ ውዝግብ ሲያሥነሱ ባይደን ከፍተኛ የምርጫ ገንዘብ አሰባስበዋል
-
ማርች 18, 2024
ንግድ ባንክ ሕገ ወጥ ግብይት እንደተፈፀመበር አስታወቀ
-
ማርች 16, 2024
የልብ ህመም እና ህክምናዎች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ