በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊቢያ የሚገኙ ጥቂት ህገወጥ ስደተኛ አዘዋዋሪዎች ያድምጡ


በሊቢያ የሚገኙ ጥቂት ህገወጥ ስደተኛ አዘዋዋሪዎች ያድምጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:03 0:00

ባለፈው ቅዳሜ ሌሊት ሜዲትራኒያን ላይ ከደረሰው የመርከብ መገልበጥ አደጋ በመቶዎች የተቆጠሩ ፍልሰተኞች መሞታቸውን ወይም የደረሱበት አለመታወቁን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት አስታውቋል።ሊቢያ የሚገቡት በርካታ ስደተኞች ለተለያዩ አደጋዎች እንደሚጋለጡና በህገወጥ አዘዋዋሪዎች የሚደርስባቸው በደል አስከፊ እንደሆነ በጉዞው ያለፉ ስደተኞች ይገልፃሉ።በሊቢያ ይገኙበታል በተባለው ስልክ በመደወል ህገወጥ ደላሎቹን እንዲሁም በሊቢያ ታግተው የሚገኙ ስደተኞችን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG