በሊቢያ የሚገኙ ጥቂት ህገወጥ ስደተኛ አዘዋዋሪዎች ያድምጡ
ባለፈው ቅዳሜ ሌሊት ሜዲትራኒያን ላይ ከደረሰው የመርከብ መገልበጥ አደጋ በመቶዎች የተቆጠሩ ፍልሰተኞች መሞታቸውን ወይም የደረሱበት አለመታወቁን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት አስታውቋል።ሊቢያ የሚገቡት በርካታ ስደተኞች ለተለያዩ አደጋዎች እንደሚጋለጡና በህገወጥ አዘዋዋሪዎች የሚደርስባቸው በደል አስከፊ እንደሆነ በጉዞው ያለፉ ስደተኞች ይገልፃሉ።በሊቢያ ይገኙበታል በተባለው ስልክ በመደወል ህገወጥ ደላሎቹን እንዲሁም በሊቢያ ታግተው የሚገኙ ስደተኞችን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
መጠለያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች ጥቃት ደረሰባቸው
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
ባይደን የአንድነት ጥሪ አሰሙ
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
ፊሊፖ ግራንዲ ዳባት ላይ ከስደተኞች ጋር ተወያዩ
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
አኖ ከተማ ውስጥ 60 ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ