በሊቢያ የሚገኙ ጥቂት ህገወጥ ስደተኛ አዘዋዋሪዎች ያድምጡ
ባለፈው ቅዳሜ ሌሊት ሜዲትራኒያን ላይ ከደረሰው የመርከብ መገልበጥ አደጋ በመቶዎች የተቆጠሩ ፍልሰተኞች መሞታቸውን ወይም የደረሱበት አለመታወቁን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት አስታውቋል።ሊቢያ የሚገቡት በርካታ ስደተኞች ለተለያዩ አደጋዎች እንደሚጋለጡና በህገወጥ አዘዋዋሪዎች የሚደርስባቸው በደል አስከፊ እንደሆነ በጉዞው ያለፉ ስደተኞች ይገልፃሉ።በሊቢያ ይገኙበታል በተባለው ስልክ በመደወል ህገወጥ ደላሎቹን እንዲሁም በሊቢያ ታግተው የሚገኙ ስደተኞችን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ