በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ሃገርቀፍ ምርጫ መካሄድ እንደሚቻል ተገለፀ


ዶ/ር ሊያ ከበደ
ዶ/ር ሊያ ከበደ

ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተው ሃገርቀፍ ምርጫ ማካሄድ እንደሚቻል ከጤና ሚኒስቴር የቀረበለትን ሃሣብ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዳምጧል።

የምክር ቤቱን የመጨረሻ ውሣኔ አውቆ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ ሃገርቀፍ ምርጫ መካሄድ እንደሚቻል ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00


XS
SM
MD
LG