በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ሃገርቀፍ ምርጫ መካሄድ እንደሚቻል ተገለፀ


በኢትዮጵያ ሃገርቀፍ ምርጫ መካሄድ እንደሚቻል ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተው ሃገርቀፍ ምርጫ ማካሄድ እንደሚቻል ከጤና ሚኒስቴር የቀረበለትን ሃሣብ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዳምጧል። የምክር ቤቱን የመጨረሻ ውሣኔ አውቆ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG