በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተካሄደ

የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በአዲስ አበባ የተካሄደው የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሦስትዮሽ ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በአዲስ አበባ የተካሄደው የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሦስትዮሽ ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ሚኒስትሮቹ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ያደረጉት ጉብኝትም ለጥያቄዎቻቸው አጥጋቢ ምላሽ ያገኙበት መሆኑን ነው የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ለአሜሪካ ድምፅ የተናገሩት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:14 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG