አዲስ አበባ —
ስሜት የተቀላቀለበት የሀዘን ድባብ ያጠላበት የፊደል ካስሮ መታሠቢያ ሥነ ሥርዓት በአዲስ አበባ በ1970ዎቹ በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ባዘጋጁትና በብዛት በተገኙበት በዚህ ሥነ ሥርዓት ሌሎች እንግዶችም ታድመዋል፡፡
ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ የሆነ አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶችና ሌሎች የኅብረተሠብ ክፍሎች በስፍራው ነበሩ፡፡
የአፍሪካ ኅብረትን በመወከል የተገኙት የኅብረቱ ምክትል ሊቀመንበር ኢራስተስ ሙኤንቻ ደግሞ ሀዘን ከፊታቸው እንባ፣ ከአይናቸው ይታይ ነበር፡፡
ኩባ የተማሩ ኢትዮጵያዊያን አዲስ አበባ ውስጥ ባዘጋጁት የስንብት ሥነ-ሥርዓት ላይ ሚስተር ኢራስቱስ ሙኤንቻን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘግቧል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡