ዋሽንግተን ዲሲ —
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
በባሕርዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተከርስቲያን ተጠልለው የሚገኙት ከቤንሻንጉል ክልል ለተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች በቤተክርስቲያኑ እያገኙት ያሉት መፍትሔ ጊዜያዊ በመሆኑ ዘላቂውን መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉት ከመንግሥት ነው ሲሉ የቤተክርስቲያኗ አስተዳዳሪ ገለጹ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።