በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ ‘ዴሞክራሲ አለ’ ለማለት ያስቸግራል - ክቡር ገና


አቶ ክቡር ገና
አቶ ክቡር ገና



please wait

No media source currently available

0:00 0:07:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፓርላማ አባላት ከተመረጡበት አካባቢና ሕዝብ ፍላጎት ይልቅ የፓርቲያቸውን ያስቀድማሉ ሲሉ አቶ ክቡር ገና አስተያየት ሰጥተዋል፡፡

“ኢትዮጵያ ውስጥ ‘ዴሞክራሲ አለ’ ለማለት ያስቸግራል” ብለዋል የኢኒሽየቲቭ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር አቶ ክቡር ገና፡፡

“አብዛኛው ተቃዋሚ ኃይልም ከመንግሥት የተሻለ መሆኑን አላሣየም ወይም እስከአሁን በግልፅ አልወጣም” ብለዋል አቶ ክቡር አክለው፡፡

አቶ ክቡር ስለአዲሱ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በአንድ መፅሔት ላይ ያሠፈሩትን ፅሁፍ መነሻ አድርጎ እስክንድር ፍሬው አነጋግሯቸዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG