በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ስለአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ


የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ
የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ በኋላ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ግለሰቦች መኖራቸውን የኮማንድ ፖስት ማለትም የማዘዣ ዕፅ ጽ/ቤት ኃላፊ የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ አስታወቁ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ በኋላ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ግለሰቦች መኖራቸውን የኮማንድ ፖስት ማለትም የማዘዣ ዕፅ ጽ/ቤት ኃላፊ የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ አስታወቁ፡፡ እንደባለፈው በርከት አድርጎ በመሰብሰብ ሳይሆን የሁከትና ብጥብጡን ዋና መሪዎች ተጠያቂ ማድረግን መሰረት ያደረገ ሥራ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡

ዐዋጁን ተግባራዊ በማድረጉ ሂደት አሥራ ሰባት የፀጥታ ኃይሉ አካላት መቁሰላቸውን የተናገሩት ሚኒስትሩ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ስለደረሰው ጉዳት ግን በግለፅ አላመለከቱም፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ስለአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG